Telegram Group & Telegram Channel
የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደርን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

የ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በ ኢትዮጵያ አዲስ የተሸሙትን የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርንን በ ቢሯቸው ተቀብለው በተለያዩ ትምህርት ነክ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

በ ኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደር ሆነው የመጡት ስቴፈን አውርን በ ትምህርት እና ስልጠና ዘርፍ የ ጀርመን መንግስት ሲያደርገው የነበረውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡

በ አጠቃላይ የ ትምህርት ዘርፍ በተለይም በ ትምህርት ፍኖተ ካርታው ላይ የተቀመጠውን የ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ላይ ሰርዕተ ትምህርት ዝግጅት እና ትግበራ ለማጠናከር በ ሚያስችል ቀጣይ ስራዎች ላይ ድጋፍ ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ ላይ የ ሁለትዪሽ ውይይትም አካሂደዋል፡፡

የ ጀርመኑ አምባሳደር በቀጣይ የስራ ዘመናቸው ከ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተሻሉ ስራዋችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ያረጋገጡ ሲሆን፡፡

የ ትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከ ጀርመን ብዙ ልምዶችን እና ድጋፎችን እንደምትፈልግ በመግለፅ ለ አምባሳደሩ መልካም የስራ ዘመን ተመኝተዋል፡፡



tg-me.com/timhirt_minister/153
Create:
Last Update:

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደርን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

የ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በ ኢትዮጵያ አዲስ የተሸሙትን የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርንን በ ቢሯቸው ተቀብለው በተለያዩ ትምህርት ነክ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

በ ኢትዮጵያ የጀርመን መንግስት አምባሳደር ሆነው የመጡት ስቴፈን አውርን በ ትምህርት እና ስልጠና ዘርፍ የ ጀርመን መንግስት ሲያደርገው የነበረውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡

በ አጠቃላይ የ ትምህርት ዘርፍ በተለይም በ ትምህርት ፍኖተ ካርታው ላይ የተቀመጠውን የ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ላይ ሰርዕተ ትምህርት ዝግጅት እና ትግበራ ለማጠናከር በ ሚያስችል ቀጣይ ስራዎች ላይ ድጋፍ ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ ላይ የ ሁለትዪሽ ውይይትም አካሂደዋል፡፡

የ ጀርመኑ አምባሳደር በቀጣይ የስራ ዘመናቸው ከ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተሻሉ ስራዋችን ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ያረጋገጡ ሲሆን፡፡

የ ትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢንጂ ጌታሁን መኩሪያ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከ ጀርመን ብዙ ልምዶችን እና ድጋፎችን እንደምትፈልግ በመግለፅ ለ አምባሳደሩ መልካም የስራ ዘመን ተመኝተዋል፡፡

BY Sport 360




Share with your friend now:
tg-me.com/timhirt_minister/153

View MORE
Open in Telegram


Sport 360 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

Sport 360 from cn


Telegram Sport 360
FROM USA